ቶማስ ወልድ - Ethiopia Observer
1 Articles
1 Articles
ቶማስ ወልድ - Ethiopia Observer
“የእስር ቤቱ አበሳ – በታላቁ ቤተ መንግስት (1966—1974)” በሚል ርዕስ በአበራ ጀምበሬ ከተፃፈው መፅሐፍ ላይ የተቀነጨበ ቶማስ ወልድ የኢትዮጲያዊ ስም ነው ወይስ የሌላ አገር ሰው? ያልተለመደ የስም አወጣጥ!! “ቶማስ” የኢትዮጲያም የሌላም አገር ሰው ስም ሊሆን ይችላል። ሥር መሠረቱም መጽሐፍ ቅዱስ ነው ።ለዚህም ነው በየትኛውም አገር ሊወጣ የሚችል ስም የሚሆነው። “ወልድ” ግን ጥሬ ዘሩ ኢትዮጲያዊ ነው። እርሱም በግዕዝ እና በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ የሚገኝ ነው። በሃይማኖት ትምህርት “ወልድ” ማለት ልጅ ማለት ሲሆን፤ ከሦስቱ ሥላሴዎች የአንደኛው፤ ሰው የሆነው አምላክ የወልድ የመጠርያ አምላካዊ ስም ነው። ለሰብአዊ ፍጡር ግን ይህ ስም የሚሰጠው ከአናባቢ ጋር ብቻ ነው።ለምሳሌ አካለ ወልድ፥ ቃለ ወልድ
Coverage Details
Bias Distribution
- There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
To view factuality data please Upgrade to Premium
Ownership
To view ownership data please Upgrade to Vantage