See every side of every news story
Published loading...Updated

ቶማስ ወልድ - Ethiopia Observer

Summary by Ethiopia Observer
“የእስር ቤቱ አበሳ – በታላቁ ቤተ መንግስት (1966—1974)” በሚል ርዕስ በአበራ ጀምበሬ ከተፃፈው መፅሐፍ ላይ የተቀነጨበ ቶማስ ወልድ የኢትዮጲያዊ ስም ነው ወይስ የሌላ አገር ሰው? ያልተለመደ የስም አወጣጥ!! “ቶማስ” የኢትዮጲያም የሌላም አገር ሰው ስም ሊሆን ይችላል። ሥር መሠረቱም መጽሐፍ ቅዱስ ነው ።ለዚህም ነው በየትኛውም አገር ሊወጣ የሚችል ስም የሚሆነው። “ወልድ” ግን ጥሬ ዘሩ ኢትዮጲያዊ ነው። እርሱም በግዕዝ እና በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ የሚገኝ ነው። በሃይማኖት ትምህርት “ወልድ” ማለት ልጅ ማለት ሲሆን፤ ከሦስቱ ሥላሴዎች የአንደኛው፤ ሰው የሆነው አምላክ የወልድ የመጠርያ አምላካዊ ስም ነው። ለሰብአዊ ፍጡር ግን ይህ ስም የሚሰጠው ከአናባቢ ጋር ብቻ ነው።ለምሳሌ አካለ ወልድ፥ ቃለ ወልድ
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

All
Left
Center
Right
Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

Ethiopia Observer broke the news in Ethiopia on Sunday, January 12, 2025.
Sources are mostly out of (0)