Skip to main content
See every side of every news story
Published loading...Updated

የአህያ ባል … ፤ ጨፍላቂና ድምጹ የጎላው የአደባባይ ልሂቅ፤

በዛሬ ሳምንቱ የመልዕክተ ቅዳሜ ዳሰሳ የአብላጫውን ቁጥር ስለያዘውና ዝምታን ብቸኛና የተሻለ ምርጫው አድርጎ በገዛ አገሩ የዜግነትና የሰውነት ክብር ተነፍጎት የራሱን እና የልጆቹን እጣፈንታ ለጥቂት ደፋርና ውል አልቦ ልሂቃን እርግፍ አድርጎ ትቶ የታዛቢነትን፣ የተመልካችነትን፣ የተጉረምራሚና መስሎ አዳሪነትን መገለጫ ስላደረገው የአገራችን ሰፊ ሊሂቃን ነበር የጻፍኩት፡፡ በዛሬው መልዕክተ ቅዳሜ ደግሞ የትኩረት ነጥቤ በሌላኛው ጫፍ ስለቆመውና እጅግ ድምጹ የጎላው፣ በአገሩ ጉዳይ፣ በሃይማኖቱ፣ በባህሉ፣ በሌሎችም የማህበረሰብ መስተጋብሮች፣ በሚያውቀውም ሆነ በማያውቀውና በማያገባው ጉዳይ ሁሉ ሁሌም ከፊት የሚገኘው፣ ሰማይ እስኪሰነጠቅ የሚጮኽው፣ ለቅሶውም ሆነ ሳቁ በአደባባይ ስለሆነው፣ እውቀቱን፣ ልምዱን፣ ድንቁርና
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.Cross Cancel Icon

1 Articles

Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.

Factuality Info Icon

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

Info Icon

To view ownership data please Upgrade to Vantage

Ethiopia Observer broke the news in Ethiopia on Saturday, November 15, 2025.
Too Big Arrow Icon
Sources are mostly out of (0)
News
Feed Dots Icon
For You
Search Icon
Search
Blindspot LogoBlindspotLocal