Your World, Fully Explored.
Published loading...Updated

በቀጣናው የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ዲጂታል የልምድ ልውውጥ መድረክ ወሳኝ ነው - ግብርና ሚኒስቴር - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የግብርና ስርዓቱን ለማዘመን የዘርፉ ባለሙያዎች ዲጂታል የልምድ ልውውጥ መድረኮች ወሳኝ ሚና እንዳላቸው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር) ገለጹ። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የግብርና እና የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳዮች አማካሪ የባለሙያዎች ቡድን ይፋዊ የምስረታ መርሐ ግብር በቢሾፍቱ እየተካሄደ ነው። ሚኒስትር ዴኤታው […]
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Monday, May 5, 2025.
Sources are mostly out of (0)