ሶማሌ ክልል ከ16 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ - Welcome to Fana Media Corporation S.C
Summary by fanamc.com
1 Articles
1 Articles
All
Left
Center
Right
ሶማሌ ክልል ከ16 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ - Welcome to Fana Media Corporation S.C
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል የገቢዎች ቢሮ ባለፉት 11 ወራት ከ16 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቧል። የቢሮው ኃላፊ አቶ መሀመድ አብዲ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 17 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ እስካሁን ከ16 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ተችሏል። በክልሉ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተውጣጣ ግብረ ኃይል በማቋቋም በተሰራው ስራ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ጠቁመዋል። ለልማት፣ ለሰላም እና ለሌሎች ጉዳዮች ገቢ መሰብሰብ ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንዳለው አንስተው÷ ኅብረተሰቡ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግም ጥሪ አቅርበዋል። በዮናስ ጌትነት The post ሶማሌ ክልል ከ16 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ appeared …
Coverage Details
Total News Sources1
Leaning Left0Leaning Right0Center0Last UpdatedBias DistributionNo sources with tracked biases.
Bias Distribution
- There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality
To view factuality data please Upgrade to Premium