የምክክር ኮሚሽነሩ ከሀላፊነታቸው ለቀቁ - Wazemaradio
Summary by wazemaradio.com
2 Articles
2 Articles
All
Left
Center
Right
የምክክር ኮሚሽነሩ ከሀላፊነታቸው ለቀቁ - Wazemaradio
ዋዜማ- የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አንድ ኮሚሽነር በራሳቸው ፍቃድ ከኃላፊነት መልቀቃቸውን ዋዜማ ከኮሚሽኑ ምንጮች ሰምታለች። ከ11ዱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች መካከል ሥራቸውን በፍቃዳቸው የለቀቁት ተገኘወርቅ ጌቱ መሆናቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ተገኘወርቅ ኃላፊነታቸው በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት፣ የኮሚሽኑ አጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ከተጀመረ በኋላ ነው። ኮሚሽነሩ የምክክር ኮሚሽኑ ሥራውን ሳያጠናቅቅ ኃላፊነታቸውን የለቀቁት “ይበቃኛል” በሚል ምክንያት መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ተገኝወርቅ ኃላፊነታቸው ለመልቀቅ
Coverage Details
Total News Sources2
Leaning Left0Leaning Right0Center0Last UpdatedBias DistributionNo sources with tracked biases.
Bias Distribution
- There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality
To view factuality data please Upgrade to Premium