Skip to main content
See every side of every news story
Published loading...Updated

ኢትዮጵያውያን አይቻልም የሚለውን እሳቤ መቀየር አለብን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  (ዶ/ር) - Welcome to Fana Media Corporation S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን አይቻልም የሚለውን የተሰበረ አስተሳሰብ በመቀየር እንደምንችል ማሳየት አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገጠር ኮሪደር ልማት ስራዎችን በተመለከተ ከፌዴራልና ከክልል አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ በራስ አቅም አዲስ ነገር ከመፍጠር ይልቅ ከውጭ የማየት ልምምድና ባህል መኖሩን አንስተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የአይቻልም […]
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.

Factuality 

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Saturday, October 11, 2025.
Sources are mostly out of (0)
News
For You
Search
BlindspotLocal