Unbiased News Awaits.
Published loading...Updated

ከ600 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብቷል - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የመኸር ወቅት የሚውል 684 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መግባቱን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር አስታወቁ፡፡ 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ለማሰራጨት መታቀዱን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡ እስከ አሁን ወደ ክልሉ ከገባው መካከልም ከ560 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ እየተሠራጨ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡ የምርጥ ዘር አቅርቦት እና ሥርጭት እጥረት እንዳይኖር የተለያዩ አማራጮች መዘርጋታቸውንም አሳውቀዋል፡፡ በዙፋን ካሳሁን The post ከ600 ሺህ ኩንታል በ…
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

All
Left
Center
Right
Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Monday, May 19, 2025.
Sources are mostly out of (0)