See the Complete Picture.
Published loading...Updated

አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ አርሰናል ኒውካስል ዩናይትድን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ምሽት 12:30 በሚደረገው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፏቸውን ለማረጋገጥ ጠንካራ ፉክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ ቀን 10:15 ለሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ በሚደረገው ፉክክር ውስጥ የሚገኘው ኖቲንግሃም ፎረስት ከሜዳው ውጭ ዌስትሃም ዩናይትድን ይገጥማል። ኤቨርተን ከሳውዛምፕተን 8 ሰዓት እንዲሁም ሌስተር ሲቲ ከኢፕስዊች ታውን፣ ብሬንትፎርድ ከፉልሃም በተመሳሳይ 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው። The post አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል appeared fi…
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

All
Left
Center
Right
Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Sunday, May 18, 2025.
Sources are mostly out of (0)